Phone: +25111111111 Email: info@mowsa.gov.et
የገጠር ሴቶችን በትምህርትና በቴክኖሎጂ መደገፍና ማብቃት ወሳኝ ነው
የገጠር ሴቶችን በትምህርትና በቴክኖሎጂ መደገፍና ማብቃት ወሳኝ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ። ዓለም አቀፉ የገጠር ሴቶች ቀን “በገጠር የሚኖሩ ሴቶችን በትምህርትና በቴክኖሎጂ ተደራሽነት ማብቃት!” በሚል...
ሙሉውን አንብብ