Phone: +25111111111 Email: info@mowsa.gov.et
የኢፌዴሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የዘንድሮውን የወሰን ተሻጋሪ የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሀ ግብር ለማስጀመር አርባምንጭ ከተማ ረፋዱ ላይ ገብተዋል።
የኢፌዴሪ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የዘንድሮውን የወሰን ተሻጋሪ የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሀ ግብር ለማስጀመር አርባምንጭ ከተማ ረፋዱ ላይ ገብተዋል።
ክብርት ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ አርባምንጭ ኤርፖርት ሲደርሱ የደቡብ ክልል የስራ ኃላፊዎች፣ የጋሞ አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
Please follow and like us: