Phone: +25111111111 Email: info@mowsa.gov.et
አትሌት ትዕግሥት ገዛኸኝ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ አስገኘች።
አትሌት ትዕግሥት ገዛኸኝ በ1 ሺህ 500 ሜትር T13 የፓሪስ ፓራሊምፒክ ጨዋታዎች ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳልያ አስገኝታለች።
አትሌት ትዕግሥት ርቀቱን 4 ደቂቃ 22 ሰከንድ ከ39 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡
ምንጭ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት (FBC)
Please follow and like us: